ሙዚቃ የዘመን ሥራ ነው፡፡ ዘመኑን ይመስላል፡፡ በድምፆቹ ዘመን
ን ያሳያል፡፡ በግጥም ሐሳቦቹ ጊዜ የወለደውን እሳቦት ይናገራል፡፡ የ1960ዎቹን የኢትዮጵያን ሙዚቃዎች የምንለየው በቅንብር መንገዳቸው (Orchestration) ነው፡፡ የ1970ዎቹንም እንዲሁ ከ60ዎቹ ከወሰዷቸው በጎ እሴቶች ጋር የራሳቸውን ደምረው (የተዉአቸው/ያልወሰዷቸው ታሳቢ ተደርገው) የበርካታ መሳሪያዎችን ድምፅ ማስደመጥ የሚያስችል የሙሉ ባንድ(Natural) የቅንብር ዘዬን በመከተላቸው ነው፡፡ እነ ሮሐ እነ ዋልያስ ባንዶችን መጥቀስ ይቻላል፡፡
ን ያሳያል፡፡ በግጥም ሐሳቦቹ ጊዜ የወለደውን እሳቦት ይናገራል፡፡ የ1960ዎቹን የኢትዮጵያን ሙዚቃዎች የምንለየው በቅንብር መንገዳቸው (Orchestration) ነው፡፡ የ1970ዎቹንም እንዲሁ ከ60ዎቹ ከወሰዷቸው በጎ እሴቶች ጋር የራሳቸውን ደምረው (የተዉአቸው/ያልወሰዷቸው ታሳቢ ተደርገው) የበርካታ መሳሪያዎችን ድምፅ ማስደመጥ የሚያስችል የሙሉ ባንድ(Natural) የቅንብር ዘዬን በመከተላቸው ነው፡፡ እነ ሮሐ እነ ዋልያስ ባንዶችን መጥቀስ ይቻላል፡፡